https://milkta.com/en/jobs/display/6357
የመቀሌ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል
Position 1 የጀማሪ የሰው ሃብት ት/ት ስልጠና ባለሙያ 2 ከፍተኛ የሂሳብ ባለሙያ 3 የሂሳብ ምዝገባ ባለሙያ 4 ጀማሪ የሂሳብ ምዝገባና ባለሙያ 5 የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ 6 ፅዳትና መልእክት ሰራተኛ
Posted Date ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011
Closing Date ሶኒ ሚያዝያ 21, 2011
location
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ማናጅመንት
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

በኢትዮጵያ የኣካባቢና የደን ምርምር ኢንስትቲትዩት ለመቐለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማእከል ቀጥሎ በተጠቀሱት የስራ መደቦች የስራ ልምድ ያለቸው/የሌላቸውን የስራ ፈላጊዎች ኣወዳድሮ በቋሚነት መቅጠይ ይፈልጋል፡፡

Educational Requirements

የሰው ሃብት ስራ አመራር ማኔጅመንት ህዝብ ኣስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት ሊደር ሽፕ ባችለር ዲግሪ 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

በኣካውንቲን ፣ኣካውንቲግና ፋይናንስ የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ዶክትሬት ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ያላት ወ.ዘተ

Desired Skills

የሰው ሃብት ስራ አመራር ማኔጅመንት ህዝብ ኣስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት ሊደር ሽፕ ባችለር ዲግሪ 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

በኣካውንቲን ፣ኣካውንቲግና ፋይናንስ የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ዶክትሬት ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ያላት ወ.ዘተ

Experience Requirements

0-10 years

How to apply

1 የምዝገባ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡

2 የምዝገባ ቦታ የመቐለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማዕከል ዓዲሽምድሁን መጨረሻ ታክሲ ኣካባቢ በሚገኘው በማዐከሉ የሰው ሀብት ኣስተዳደር ቢሮ ስ.ቁጥር 0344-420395 ነው፡፡

3 ኣመልካቾች ለመወዳደር መያዝ ያለባቸው የማመልከቻ ፎርም የተዘጋጀ ሲሆን ካሪኩለም ቬቲ የተማ የት/ት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በግንባርና በማቅረብና በወኪል መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ወዘተ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle