| የመቀሌ የአካባቢና የደን ምርምር ማዕከል | |
|---|---|
| Position | 1 የጀማሪ የሰው ሃብት ት/ት ስልጠና ባለሙያ 2 ከፍተኛ የሂሳብ ባለሙያ 3 የሂሳብ ምዝገባ ባለሙያ 4 ጀማሪ የሂሳብ ምዝገባና ባለሙያ 5 የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሰራተኛ 6 ፅዳትና መልእክት ሰራተኛ |
| Posted Date | ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011 |
| Closing Date | ሶኒ ሚያዝያ 21, 2011 |
| location | |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ማናጅመንት |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | በኢትዮጵያ የኣካባቢና የደን ምርምር ኢንስትቲትዩት ለመቐለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማእከል ቀጥሎ በተጠቀሱት የስራ መደቦች የስራ ልምድ ያለቸው/የሌላቸውን የስራ ፈላጊዎች ኣወዳድሮ በቋሚነት መቅጠይ ይፈልጋል፡፡ |
| Educational Requirements | የሰው ሃብት ስራ አመራር ማኔጅመንት ህዝብ ኣስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት ሊደር ሽፕ ባችለር ዲግሪ 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት በኣካውንቲን ፣ኣካውንቲግና ፋይናንስ የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ዶክትሬት ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ያላት ወ.ዘተ |
| Desired Skills | የሰው ሃብት ስራ አመራር ማኔጅመንት ህዝብ ኣስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት ሊደር ሽፕ ባችለር ዲግሪ 0 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት በኣካውንቲን ፣ኣካውንቲግና ፋይናንስ የባችለር ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ዶክትሬት ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ያላት ወ.ዘተ |
| Experience Requirements | 0-10 years |
| How to apply | 1 የምዝገባ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡ 2 የምዝገባ ቦታ የመቐለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማዕከል ዓዲሽምድሁን መጨረሻ ታክሲ ኣካባቢ በሚገኘው በማዐከሉ የሰው ሀብት ኣስተዳደር ቢሮ ስ.ቁጥር 0344-420395 ነው፡፡ 3 ኣመልካቾች ለመወዳደር መያዝ ያለባቸው የማመልከቻ ፎርም የተዘጋጀ ሲሆን ካሪኩለም ቬቲ የተማ የት/ት የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር በግንባርና በማቅረብና በወኪል መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ወዘተ |