ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ

Description

ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ ክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሹፌርብዛት፡ 10ደመወዝ፡ በስምምነትአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ 9/02/2011 ድረስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡አድራሻ፡ ቦሌ ሀርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ኤልጂ ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2484-5-5

Educational Requirements

ሌላ

Desired Skills

- የትምህርት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ ያተናቀቀና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው
- የሥራ ልምድ፡ በውሃ ድርጅት ውስጥ ወይም በመጠጥ ፋብሪካ ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ የሰራ

Experience Requirements

- የትምህርት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ ያተናቀቀና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው
- የሥራ ልምድ፡ በውሃ ድርጅት ውስጥ ወይም በመጠጥ ፋብሪካ ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ የሰራ
3-5 ዓመት

How to apply