https://milkta.com/en/jobs/display/3236
ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ
Position ሹፌር (10)
Posted Date ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011
Closing Date ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description ዘመን ኢትዮጲያ አስመጪና ላኪ ክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሹፌርብዛት፡ 10ደመወዝ፡ በስምምነትአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች እስከ 9/02/2011 ድረስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡አድራሻ፡ ቦሌ ሀርመኒ ሆቴል ፊት ለፊት ኤልጂ ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2484-5-5
Educational Requirements ሌላ
Desired Skills - የትምህርት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ ያተናቀቀና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው
- የሥራ ልምድ፡ በውሃ ድርጅት ውስጥ ወይም በመጠጥ ፋብሪካ ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ የሰራ
Experience Requirements - የትምህርት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ ያተናቀቀና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው
- የሥራ ልምድ፡ በውሃ ድርጅት ውስጥ ወይም በመጠጥ ፋብሪካ ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ የሰራ
3-5 ዓመት
How to apply
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle