በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት

Description

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ኦፊሰር- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 2748.00 አበል፡ 500.00

Educational Requirements

ዲፕሎማ

Desired Skills

ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፣ ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በሴክሬታሪ ሳይንስ ወይም በጽህፈት ቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ 4 ዓመት የስራ ልምድ

Experience Requirements

ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፣ ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በሴክሬታሪ ሳይንስ ወይም በጽህፈት ቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ 4 ዓመት የስራ ልምድ
3-5 ዓመት

How to apply

ማሳሰቢያ፡1. አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ የትምህርትና የስራ ልምድ ኦሪጅናል ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው፣2. ማንኛውም ስርዝ ድልዝ ያለው የስራ ልምድ ሆነ የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት አይኖረውም፣3. ለሁሉም መደቦች የስራ ልምድ አግባብነት ያለው መሆን አለበት፣4. የስራ ልምድ ማስረጃ ላይ የአገልግሎት ዘመን፣ ቀን፣ ወርና ዓመተ ምህረት ይከፈለው የነበረው ደመወዝ5. ከግል መስሪያ ቤት የሚቀርብ የስራ ልምድ ግብር ስለመከፈሉ ከገቢ ሰብሳቢ መስሪያ ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል6. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉየምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የምዝገባ ቦታ አድራሻ አዲሱ ገበያ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኖክ ጀርባ ህንፃ ላይ 9ኛ ፎቅ ዋ/ስ/አስ/ጽ/ቤት የሰው ሀይል አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደትለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0118279531በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት