Alpha University College

Description

አልፋ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ መቀሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ላለዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋልÂ

Educational Requirements

በቴክኒክና ሙያ ት/ቤት 10+3 ዲፕሎማ Â ወይም ደረጃ አራት ዲፕሎማ

Desired Skills

ኣካወንቲንግ

Experience Requirements

ዜሮ

How to apply

  • አመልካቾች የትት ማስረጃችሁና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከ 18/ 11 /2009 ዓም እስከÂ 24/ 11/ 2009 ዓም ዘወትር በስራ ሰዓት መጥታችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆናችን እናስዉቀላን
  • ለበለጠ መረጃ ሞባይል ቁጥር 0914516299 0914261627 0914555866
  • ኣድራሻችን ወደ ክልል መስተዳደር በሚወስደዉ አዉራ መንገድ ይዘዉ ሲጎዙ ከተሃገዝ ህነፃ ዝቅ ብሎ ድሮ ሓሸንጌ ኮሌጅ ከነበረበት ህንፃ ኣንደኛ ፎቅ