ATse yohannes hotel

Description

ሃፀይ ዮሃንስ ሆቴል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በቴክኒካል ምግብ ስራ ዲፕሎማ

Desired Skills

በቴክኒካል ምግብ ስራ ዲፕሎማ

Experience Requirements

 5 ዓመት የሰራ ልምድ በተመሳሳይ ሙያ

How to apply

አመልካቾች አስፈላጊዉን ኦርጅናል እና ኮፒ በመያዝ ማስተቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀናት ወደ ሆቴል አስተዳደር ቢሮ ማስገባት ትችላላችሁ