Alula Abanega Ariport Mekelle

Description

መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ደረጃ IV ዲፕለማ

Desired Skills

ከታወቀ ኮሌጅ / የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ Â በሲቨል ምህንድስና ኮንስትራክሽን Â /ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ / ብረት ብረት እና በእንጨት ስራ በተመሳሳይ ሙያ

Experience Requirements

የ 4 አመት የስራ ልምድ

How to apply

ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ