የምግብ ዝግጅት ባለሙያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
መግለጫ

ክፍት የሥራ ማስታወቅያ

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አብይ አዲ አድዋ ሎት መቀሌ ስረት መንደር ሥራ ፕሮጀክት (11- 04R) ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደባች አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራክት ለመቅጠር ይፈልጋል::

በመሆኑም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ የትምህርትና የሥራ ልምድ ፎቶ ኮፒ ማስረጃ የማይመለስ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

 

ተፈላጊ የትት ደረጃ እና ተፈላጊ የሥራ ልምድ

  • በምግብ ዝግጅት ዲፕሎማ 10 ተ 3 እና 2-3 ዓመት የሥራ ልምድ ልምድ ያዉት

  • መቀሌ አብይ አዲ ፕሮጀክት ትኩል መንደር

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

የምዝገባ ቦታ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ቢሮ

ቁጥር 4 መቀሌ

ለበለጠ መረጃ በስ /ቁ 0344400242 /0930035132

Share this Post:
መመለስ