| የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የምግብ ዝግጅት ባለሙያ |
| የተለቀቀበት ቀን | ሓሙስ መስከረም 8, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ቀዳም መስከረም 10, 2007 |
| ቦታ | ክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ቢሮ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | ክፍት የሥራ ማስታወቅያ በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አብይ አዲ አድዋ ሎት መቀሌ ስረት መንደር ሥራ ፕሮጀክት (11- 04R) ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደባች አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራክት ለመቅጠር ይፈልጋል:: በመሆኑም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ የትምህርትና የሥራ ልምድ ፎቶ ኮፒ ማስረጃ የማይመለስ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
ተፈላጊ የትት ደረጃ እና ተፈላጊ የሥራ ልምድ |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ | |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | የምዝገባ ቦታ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ቢሮ ቁጥር 4 መቀሌ ለበለጠ መረጃ በስ /ቁ 0344400242 /0930035132 |