ግእዝ ባንክ ኣ/ማ

የኦዲት ስራ ማስታወቅያ

በምስረታ ሂደት ላይ የሚገኘው ግእዝ ባንክ ኣ/ማ የዉጭ ኦዲተሮች በመቅጠር የድርጅታችን የሂሳብ ሰነድ ኦዲት ለማስደረግ ስለፈለግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ይምታማሉ ባለሞያዎች ከ 21/06/2024 እስከ 27/06/2024 ባሉት ኣምስት የስራ ቀናት ዉስጥ ከፅ/ቤታችን ሰነድ በመዉሰድ በመወዳደር እነደምትችሉ እየገለፅን ሰራዉን ለማከናወን የሚወስድባቹ ግዜና፣ ለኣገልግሎት የሚዉል ክፈያ መጠን በምጥቀስ በታሸገ ፖስታ ከፍ ብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀነ ገደብ ድረስ ማስገባት ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።

1- ህጋዊ ለ 2016 ኣ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ

2- በ የኢትዮጵያ ኣካዉንቲንግ እና ኦዲቲንግ ቦርድ የተመዘገባቹ

3- ለ 2016 ኣ.ም የታደሰ የሞያ ማረጋገጫ ብቃት ያላችሁ

4- ቢያንስ በዘርፉ ሁለት ኣመትና ከዚያ በላይ የሰራ

ማሳሰብያ

ኣድራሻ ሞሞና ህንፃ ቢሮ ቁጥር 603

የመዝግያ ቀን 27/6/ 2024

ስቁ 0927300169