የተቀናጀ የሕፃናት መርጃ ድርጅት ዓዲግራት

1 የሙያ ማረጋገጫ ያለዉ

2 የንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለዉ

3 የዘመኑ ግብር የከፈለበት መረጃ ማቅረብ የሚችሉ

4 ከፌደራል ወይም ክልል መሰሪያ ቤት ለበጀት ዓመቱ የታደሰ ፈቃድ ያለዉ ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአምስት ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ዓዲግራት ከተማ ቀበሌ 05 በሚገኝ ጽ/ቤታችን ድረስ በግንባር በመቅረብ ወይም ከዚህ በታች በተመለከተዉ አድራሻችን መረጃ በማግኘት መወዳደር ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ ከዚህ በታች በተመለከቱ ስልክ ቁጥሮች ጠይቆ ማቅኘት ይቻላል

0914302180 /0911669956

P.O.Box 32808 A.A Ethiopia