የመከላያ ሰራዊት ፋዉንዴሽን የቤቶች ግንባታ ማስተላለፍና ማስተዳደር ዳይሬክቶሬት

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 8/12/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ልክ 8:00 ሰኣት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ልክ 8:30 ሰኣት                                                              

ቁጥር 001/2012/13                                                                                                                                                                                                                          

ሎት 01 Sanitary installation ሰሚት ቁ- 2 በአዳማ ፤ መቀሌ

ሎት 02 Fire Extinguishers & Fire Hydrant Hose ሰሚት ቁ -2

ሎት 03፤ Lit/ PASSANGER ELVATER/ አሳንሰር፣ ቢሾፍቱ፣ በአዳማ ሃዋሳ

ሎት 04 ፤HCB ብሎኬት ሰሚት ቁ 2

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ/ VAT Registration Certificate /፤በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተመዘገቡ እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው::

2 ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ከቤቶች ግንባታ ማስተላለፍና ማስተዳደር ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡

3 ተጫራቾች ለሎት-01፤-02፤-04 ሥራዎች ናሙናዎች ጨረታው ከመከፈቱ አስቀድሞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4 ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው የሎት ዓይነቶች ፋይናንሺያል እና ቴክኒካል ሰነዶቻቸውን ኦሪጂናል እና አንድ አንድ ኮፒ ለየብቻ ለይቶ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 110 በመምጣት መሥሪያ ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ። እንዲሁም ለሎት01፤-02፤-04 ሳምፕል ማቅረብ አለባቸው፡፡

5 ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀም ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት አየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ልክ 8፡00 ሰአት ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 በቤቶች ግንባታ ማስ/ማስተ ግዥ ክፍል ይከፈታል፡፡

6 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በየሎቱ ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር ብቻ በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ/ በመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ቤቶች ግንባታ ማስ/ማስ ስም ከጨረታው ኦርጅናል ቴክኒካል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

7 የጨረታ አሸናፊዎች ማሸነፋቸው በጽሑፍ የሚገለጽላቸው እና የውል ስምምነት የሚፈፅሙ ይሆናል፡፡

8 በጨረታ ያላሸነፉ ድርጅቶች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡

ፋውንዴሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-

አድራሻ፡- ከሜክሲኮ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ / ማርያም ዩኒቨርሲቲ አጠገብ

ህብረት ማኑፋክቸሪግ ግቢ ውስጥ የታችኛው በር

ስልክ ቁጥር 0115573512/0910993814

በመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን የቤቶች

ግንባታ ማስተላለፍና ማስተዳደር