ሚኒስትር ምክልካል ሃገር ሰሜን ዕዝ ጠመምርሒ ናይ 20 ክ/ጦር መምርሒ

  • · የጨረታ /ቁጥር 002/2013
  • 1. ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው ተጫራቾች ይጋብዛል።
  • 2. ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ከፋይናንስ ተቋሞች CPO ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  • 3. ዕቃዎቹ ዓዲ-ግራት- የ20ኛ ክ/ጦር ግቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
  • 4. ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
  • 5. የጨረታ ሰነድ ከጥቅምት 14/02/2013 . እስከ ጥቅምት 24/02/2013 . ዘወትር በሥራ ሰዓት 20 / ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመግዛት መውሰድ ይችላሉ።
  • 6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ 24/02/2013 . ከጠዋቱ 300 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 3:30 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል።
  • 7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ሎት 1. የሰብል አልባሳት ግዥ
  • ሎት 2. ለስልጠና እና ለትም/ት መረጃ የሚውል ማቴሪያል ግዥ
  • ሎት 3. ለጀኔሬተር እና ለዳቦ ማሽን እንዲህም ለኦፊስ ማሽን መለዋወጫ የሚውል ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት 4.ለቤትና ለካምፕ ቀላል ጥገና የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0342455429/0987394858/0931102471/ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

አድራሻ፡-ክልል....ትግራይ...ዞን....ምሥራቃዊ ቦታ.......አዲ-ግራት 20 /ጦር ካምፕ

ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ /መምሪያ 20 /ጦር ግዥ ዲስክ