የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ የ 4ኛ ደረጃ ሜንቴናንስ መቀለ ኮሪደር

1 ተጫራቾች በወጣዉ ጨረታ ዘርፍ የተሰማሩ የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የያዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያና ፍላጎት የያዘ ሰነድ 50 ብር ክፍያ ዘወትር በስራ ሰኣት ኩሓ ማይባንዲራ ከሚገኘዉ የ4ተኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ሰነድ መዉሰድ የመትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ ነሓሴ 12/12/2012 እስከ 20/12/2012ዓ/ም በአየር ላይ ዉሎ በዛዉ ቀን ከጥዋት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል