ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሓላ/ዝተ/ዉ/ማሕበር

1 የጨረታ ሰነዱን ከቅ/ጽ/ቤቱ የማይመለስ ብር 100.00 በመግዛት መዉሰድ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ብረታ ብረቱ ሰነድ ማንኛዉም ቀንና ሰዓት ዓዲ ሓቂ ገበያ በሚገኝዉ የድርጅታችን መገጣጠምያ እና ጥገና ግቢ በኣከል ቀርበዉ ማየት ይችላሉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ለዕቃዉ ብር 10000.00 ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት በ ስፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

4 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በቀን 09/05/2012ዓ/ም  በ3፡30 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይከፋታል

5 ኣሸናፊዉ ክፍያዉን በፈፀመበት በሦስት ቀናት ዉስጥ ዕቃዎችን ማንሳት ይኖርበታል ካላነሳ የቦታ ክራይ በቀን ብር 200 ይከፍላል

ለበለጠ ማብራርያ 03 44 40 51 04/ 09 14 72 99 89