የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሃገር አቀፍ ኤሌክተሪክ አቅርቦት ፕሮግራም የትግራይ ክልል ጽቤት ለፕረሮጀክት አገልግሎት የሚዉል ደብል ካፕ ተሽክርካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት ለመከራየት ይፈልጋል

ETHIOPIAN ELECTRIC POWER TIGRAY REGION UEAP OFFICE

በመሆኑም በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች

1 በዘረፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸዉ

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናዉነበትና የተሽከርካሪዎች የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

5 ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ተቁ 1-4 የተጠቀስቱን ከሚመለከታቸዉ መረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነድ ጋር አያያዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ

6 የሚሰራዉ የስራ ዓይነት ዝርዝር መግለጫ ከጨረታዉ ሰነድ ማግኘት ይቻላልፀ

7 ተጫራቾች ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ጨረታዉ በጋዜጣ  ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ

8 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለጨረታ እንዲያቀርቡት የተሽከርካ ብዛት ማለትም 1-3 ተሽከርካሪዎች የሚቀርቡ ከሆነ 15,000 /አስራ አምስት ሺ ብር/ ከ1-2 ተሽከርካሪዎች የሚቀርቡ ከሆነ 10,000 /አስር ሺ ብር/ አንድ ተሽከርካሪዎች የሚቀርቡ ከሆነ 5000 / አምስት ሺ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም ቼክ ብቻ ለ UEAP Tigray Regional ተከፋይ የሆነ ጨረታ ሰነዳቸዉ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

9 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ላይ ስማቸዉንና ፊርማቸዉ ሙሉ አድራሻቸዉን በትክክል መግለፅ አለባቸዉ

10 ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸዉ ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ኦርጅናል ና ኮፒ ጨረታ ቁጥር UEAP/TG/01/2008 የሚል ምልክተ በማድረግ የሃገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አቅርቦት ፕሮግራም የትግራይ ክልል መቐለ ጽ/ቤት ጨርቆስ ዳዊት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 13 ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀዉ ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል

11 የጨረታ ሳጥን ከታሸገ /ከተዘጋ በኃላ ለሚደርስ ማንኛዉም ሰነዱ ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለስለታል

12 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት / ባይገኙም ጨርቆስ ዳዊት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 13 ይከፈታል

13 የፕሮግራሙ ጽቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

14 ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0344-412078 / 0344-408062 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ

 

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo