ፈ/ተከሳሽ :-አለቃ ሃይሉ በሪሁ መካከል ያለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም በመቀሌ ከተማ ክፍለ ከተማ ሃወልቲ ቀበሌ ሐየሎም የሚገኝ አዋሳኙ በሰሜን-ክፍሎም ሃ/ስላሴ፣ በደቡብ አባ ሓለፎም ገ/ስላሴ፣ በምዕራብ - መንገድ፣ በምስራቅ -ክፍት ቦታ የሚያዋስነው ስፋቱ 400 ሜ/ካሬ የሆነው በሊዝ ለኢንቨስትመንት የተሰጠ ቤትና ቦታ፡- በጨረታ የሚሸጥ ስለሆነ መነሻ ዋጋ በብር 964,220.71 (ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) ስለሆነ በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች ለ27/06/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት 6:00 ሰዓት በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ በቦታው ተገኝታችሁ በጨረታው እንድትካፈሉ የጨረታው አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያዉኑ ማስያዝ የሚኖርባቸው መሆኑን የጨረታው ውጤት 8:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመዉ የፍትሐ ብሄር ችሎት አዟል፡፡
- Software and Network (12)
- Construction (406)
- Electronic and ICT Equipment’s (124)
- Accounting and Auditing (33)
- Agriculture (58)
- Building/Material Materials (206)
- Cleaning and Janitorial (27)
- Consultancy (65)
- Education and Training (37)
- Electrical and Electro-Mechanical (168)
- Food and Beverage (40)
- Furnishing and Fixture (9)
- Furniture (51)
- Health (12)
- Laboratory and Chemical (32)
- Maintenance (4)
- Medical Equipment and Supplies (15)
- Office Supplies and Stationary (49)
- Photography and Filming (2)
- Printing and Publishing (25)
- Public Relations and Advertising (6)
- Rent (30)
- Sale (12)
- Security and Protection (16)
- Vehicle Spare Part (25)
- Textiles and Leather Products (16)
- Transit and Transport (4)
- Vehicle and Heavy Machinery (31)
- Aluminum, Glass and Metal Works (13)