1ከሳሽ አቶ ሀጎስ በሪሁ ተከሳሽ አቶ ሙሉ ሐጎስ በመካከላቸው ባለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም የሚታወቅ በመቀሌ ከተማበሰሜን ክፍለ ከተማ ቀበሌ ላጪ ብሎከ 003 የሚገኝ የድርጅት ቤት እና አዋሳኙ በስሜን ጳውሎስ ገ/ሄር በደቡብ ክፍት ቦታበምስራቅ ክፍት ቦታ በምዕራብ መንገድ የሚያዋስነው 3000 ካ.ሜ ስፋት ያለው ቤት እና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 960,947.07/ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባት ሳንቲም/ በጨረታ እንዲሸጥ ስለታዘዘ መጫረት የምትፈልጉተጫራቾች ከ30/05/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ጨረታው ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝታችሁእንድትጫረቱ የጨረታ አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን አውቆ የጨረታው ውጤት ከቀኑ 8:00ሰዓት ላይ እንዲያቀርብ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመው የፍትሐብሔር ችሎት አዟል፡፡
- Software and Network (12)
- Construction (405)
- Electronic and ICT Equipment’s (120)
- Accounting and Auditing (33)
- Agriculture (55)
- Building/Material Materials (204)
- Cleaning and Janitorial (25)
- Consultancy (63)
- Education and Training (37)
- Electrical and Electro-Mechanical (167)
- Food and Beverage (40)
- Furnishing and Fixture (8)
- Furniture (50)
- Health (12)
- Laboratory and Chemical (31)
- Maintenance (4)
- Medical Equipment and Supplies (15)
- Photography and Filming (2)
- Printing and Publishing (25)
- Public Relations and Advertising (6)
- Rent (30)
- Sale (10)
- Security and Protection (16)
- Vehicle Spare Part (25)
- Textiles and Leather Products (16)
- Transit and Transport (4)
- Vehicle and Heavy Machinery (30)
- Aluminum, Glass and Metal Works (13)