1ከሳሽ አቶ ሀጎስ በሪሁ ተከሳሽ አቶ ሙሉ ሐጎስ በመካከላቸው ባለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም የሚታወቅ በመቀሌ ከተማበሰሜን ክፍለ ከተማ ቀበሌ ላጪ ብሎከ 003 የሚገኝ የድርጅት ቤት እና አዋሳኙ በስሜን ጳውሎስ ገ/ሄር በደቡብ ክፍት ቦታበምስራቅ ክፍት ቦታ በምዕራብ መንገድ የሚያዋስነው 3000 ካ.ሜ ስፋት ያለው ቤት እና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 960,947.07/ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባት ሳንቲም/ በጨረታ እንዲሸጥ ስለታዘዘ መጫረት የምትፈልጉተጫራቾች ከ30/05/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ጨረታው ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝታችሁእንድትጫረቱ የጨረታ አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን አውቆ የጨረታው ውጤት ከቀኑ 8:00ሰዓት ላይ እንዲያቀርብ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመው የፍትሐብሔር ችሎት አዟል፡፡
- Software and Network (10)
- Construction (306)
- Electronic and ICT Equipment’s (67)
- Accounting and Auditing (26)
- Agriculture (34)
- Building/Material Materials (126)
- Cleaning and Janitorial (16)
- Consultancy (56)
- Education and Training (18)
- Electrical and Electro-Mechanical (114)
- Food and Beverage (22)
- Furnishing and Fixture (5)
- Furniture (36)
- Health (6)
- Laboratory and Chemical (26)
- Maintenance (4)
- Medical Equipment and Supplies (10)
- Photography and Filming (2)
- Printing and Publishing (18)
- Public Relations and Advertising (4)
- Rent (16)
- Sale (8)
- Security and Protection (12)
- Vehicle Spare Part (22)
- Textiles and Leather Products (10)
- Transit and Transport (4)
- Vehicle and Heavy Machinery (24)
- Aluminum, Glass and Metal Works (10)