የጨረታ ማስታወቂያ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለደቀመዛሙርት አገልገሎት የሚዉል ብርድ ልብስ - አንሶላና -ትራሰ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ 1 የ 2006 ዓም ግብር የከፈለና ዓመታዊ የስራ ፍቃድ ያሳደሰ 2 ጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 30.00 ብር በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል 3 ጨረታዉ ከግንቦት 27/09/2006 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 06/10/2006 ዓ/ም 6:00( ስድስት ሰዓት ) ድረስ የሚቆይ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል 4 ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ጨረታ ማስከበሪያ 2% የባንክ ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል ጥሬ ገንዘብ ግነ ማቅረብ አይፈቀድም 5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ግንቦት 06/2006 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 ( ስድስት ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በ 06/2006ዓ/ም ከቀኑ 9:30 ይሆናል 6 አሸናፍዉ ከተገለፀበት ጀምሮ በሁለት ቀናት ዉስጥ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል 7 ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-4-99- 76 ወይም 0914-01-05- 92 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉነ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
- Software and Network (12)
- Construction (405)
- Electronic and ICT Equipment’s (120)
- Accounting and Auditing (33)
- Agriculture (55)
- Building/Material Materials (204)
- Cleaning and Janitorial (25)
- Consultancy (63)
- Education and Training (37)
- Electrical and Electro-Mechanical (167)
- Food and Beverage (40)
- Furnishing and Fixture (8)
- Furniture (50)
- Health (12)
- Laboratory and Chemical (31)
- Maintenance (4)
- Medical Equipment and Supplies (15)
- Photography and Filming (2)
- Printing and Publishing (25)
- Public Relations and Advertising (6)
- Rent (30)
- Sale (10)
- Security and Protection (16)
- Vehicle Spare Part (25)
- Textiles and Leather Products (16)
- Transit and Transport (4)
- Vehicle and Heavy Machinery (30)
- Aluminum, Glass and Metal Works (13)