ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ለድርጅት ኣገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የህትመት ስራዎች የሁኑ የኪስ ካላንደር :ኣጃንዳ : የጠረጰዛ ካላደርና ፓዶች በግልፅ ጨረታ ኣወደድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Dedebit Credit and Saving Institution S.C

ለ2ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ለድርጅት ኣገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የህትመት ስራዎች የሁኑ የኪስ ካላንደር :ኣጃንዳ : የጠረጰዛ ካላደርና ፓዶች በግልፅ ጨረታ ኣወደድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በዚሁ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን  መመዘኛዎች  የምታማሉ መወዳደር ወይም መጫረት የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን::

1 ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ የ 2007 ዓ/ም ግብር የከፈላችሁ መሆናችሁ የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ::

2 ተጫራቾች ከምታቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ የምትችሉ::

3 የጨረታዉ ደኩመንት  በፖስታ በታሸገ ኢንቨሎፕ  ለዚህ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን  የሚደረገዉ ይህ ማስታዊያ ከወጣበት ቀን ግንበት 21/2007 ዓም እስከ ግንበት 28/2007 ዓ/ም ሁሉ ጊዜ በስራ ሰዓት ባለዉ ጊዜ ገቢ ማድረግ የምትችሉ መሆናችሁ::

4 ጨረታዉ ከተከፈተበት ግንበት 28/2007 ዓም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት ደደቢት ማ/ፋይናንስ መቀለ በሚገኘዉ ዋናዉ መ/ቤታችን  ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኝበት ይከፈታል

5 ዝርዝር የጨረታ ደኩመንት ብር 50.00  በመክፈል በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ  4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409  መግዛት እንደምትችሉ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር  0344410250 ደዉለዉ ማረጋገጥ የምትችሉ እንደሆናችሁን እናሳስባለን::

6 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተሸበቀ ነዉ::

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo