ሱር ኮንስትራክሽን ሃለ የተ የግል ማህበር ለሚገነባዉ የፒቪሲ ፋብሪካ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል ጥራት ያለዉ አሸዋ በጨረታ አወዳድሮ ከጨረታዉ አሸናፊ ጋር ዉል አስሮ ከዚሁ ቀጥሎ በቀረበዉ ዝርዝር መግዛት ይፈልጋል

Sur Construction SC

ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ አሸዋ በላብራቶሪ ተመርምሮ ያለፈ ብዛት = 20,000 ሜ3

ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆይበት ከ 13/08/2010 ዓም እስከ 3/09/2010 ዓም ለተካታታይ ሃያ ቀናቶች የሚቆይ ሲሆን ሁሉ ግዜ በስራ ሰዓት እንዳባሸለማ በሚገኘዉ የሱር ኮንስትርክሽን ፒቪስ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ በብር 100 በመክፈል መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለ

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ የኣሸዋ ቅራቢዎች የኣንድ ዋጋ ከነትራንስፖርቱ እንደዲሁም የማጫኛ ዋጋ ጭምር በሞምላትና ፕሮጀክሩ ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን

1 ተጫራቾች የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ቲን ቁጥር የኣቅራቢነት/ዘርፍ/ ፍቃድ ኮፒ ማያያዝ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ እና የመጋቢት ወር የቫት ሪፖርት ማቅረብ አለባቸዉ

3 ተጫራቾች ክብ ማህተም ያለዉ ሙሉ ኣድራሻቸዉና ስልክ ቁጥራቸዉ መግለፅ ይጠበቅበታል

4 በሚያቀርቡት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን አለበት

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት አሸዋ በጨረታዉ ሰነድ የተገለፀዉ የጥራት መስፈትሮች የሚያሞላና በላብራቶሪ ተመርምሮ የለፈ መሆን ይኖርበታል

6 የጨረታዉ አሸናፊ ታዉቆ ዉል ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ የሚያስፈልገዉን ብዛት በዉሉ መሰረት ማቅረብ ይኖርበታል

7 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 150,000 /ኣንድ መቶ ኣምሳ ሺ/ ሲፒኦ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሱር ኮንስትራክሽን ሃላ የተ የግል ማሀበር ፒቪሲ ፕሮጀከት ስም በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል

8 ጨረታዉ የሚዘገባት ቀን 3/09/2010 ዓም ከቀኑ ልክ 7:00 ሰዓት ሲሆን ጨረታወ የሚከፈትበት ከቀኑ 7:30 ሰዓት ላይ በመቀሌ ሱት ኮንስተራክሽን ፅ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ሲሆን ሆኖም ግን ሰነድ አማልቶ በጨረታዉ ተጫራቾች ያልተገኙት እንዳሉ ተደርጎ ይወሰዳል ይከፈታል

9 ድርጅቱ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረተዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

10 ለተጨማሪ ማብራሪያ መረጃ ለሚፈልጉ በስልክ ቁጥር 09 82 22 46 65 / 0912049504 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo