መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በአሪድ አካባቢ በሚሰራው ስታፍ ኮሌጅ ለማዲያ የሚሆን የ Dispenser pump እና installation line የሚሰራ ከነ ማተሪያሉ ና ከነ እጁ ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል ሰለሆነምይህንን መስፈርት የምታሞሉ ተጫራጭዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባት ይጠበቅባችዋል በዚህም መሰረት 1 ተጫራቶች ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው ያአመቱ የስራ ግብር የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ብር በ cpo ምስያዝ የሚችሉ የሰሩበት ስራ ልምድ ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም VAT ተመዝጋቢ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው 2 ተጫራቶች በ 45 ቀን ውስጥ ሰርቶ ማስረከብ የሚችል 3 የስራ ዝርዝር መግለጫ ከፕሮጀክቱ ፅሕፈት ቤት በመቅረብ ሰነዱን የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል መግዛት ይጠበቅባቸዋል 4 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ እሰከ 16/09/06ዓ ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ማስገባት 5 ጨረታዉ 16/09/06ዓ ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል 6 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ለተጨማሪ ማብራሪያ 0914 72-01-63 ይደዉሉ
- Software and Network (10)
- Construction (312)
- Electronic and ICT Equipment’s (77)
- Accounting and Auditing (26)
- Agriculture (36)
- Building/Material Materials (132)
- Cleaning and Janitorial (17)
- Consultancy (56)
- Education and Training (20)
- Electrical and Electro-Mechanical (115)
- Food and Beverage (24)
- Furnishing and Fixture (5)
- Furniture (36)
- Health (6)
- Laboratory and Chemical (28)
- Maintenance (4)
- Medical Equipment and Supplies (11)
- Photography and Filming (2)
- Printing and Publishing (19)
- Public Relations and Advertising (4)
- Rent (17)
- Sale (8)
- Security and Protection (12)
- Vehicle Spare Part (23)
- Textiles and Leather Products (10)
- Transit and Transport (4)
- Vehicle and Heavy Machinery (24)
- Aluminum, Glass and Metal Works (11)