መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በአሪድ አካባቢ በሚሰራው ስታፍ ኮሌጅ ለማዲያ የሚሆን የ Dispenser pump እና installation line የሚሰራ ከነ ማተሪያሉ ና ከነ እጁ ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል ሰለሆነምይህንን መስፈርት የምታሞሉ ተጫራጭዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባት ይጠበቅባችዋል በዚህም መሰረት 1 ተጫራቶች ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው ያአመቱ የስራ ግብር የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ብር በ cpo ምስያዝ የሚችሉ የሰሩበት ስራ ልምድ ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም VAT ተመዝጋቢ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው 2 ተጫራቶች በ 45 ቀን ውስጥ ሰርቶ ማስረከብ የሚችል 3 የስራ ዝርዝር መግለጫ ከፕሮጀክቱ ፅሕፈት ቤት በመቅረብ ሰነዱን የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል መግዛት ይጠበቅባቸዋል 4 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ እሰከ 16/09/06ዓ ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ማስገባት 5 ጨረታዉ 16/09/06ዓ ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል 6 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ለተጨማሪ ማብራሪያ 0914 72-01-63 ይደዉሉ
- Software and Network (12)
- Construction (405)
- Electronic and ICT Equipment’s (120)
- Accounting and Auditing (33)
- Agriculture (55)
- Building/Material Materials (204)
- Cleaning and Janitorial (25)
- Consultancy (63)
- Education and Training (37)
- Electrical and Electro-Mechanical (167)
- Food and Beverage (40)
- Furnishing and Fixture (8)
- Furniture (50)
- Health (12)
- Laboratory and Chemical (31)
- Maintenance (4)
- Medical Equipment and Supplies (15)
- Photography and Filming (2)
- Printing and Publishing (25)
- Public Relations and Advertising (6)
- Rent (30)
- Sale (10)
- Security and Protection (16)
- Vehicle Spare Part (25)
- Textiles and Leather Products (16)
- Transit and Transport (4)
- Vehicle and Heavy Machinery (30)
- Aluminum, Glass and Metal Works (13)