በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተለያዩ የምግብ ነክ ዕቃዎች፣ የህንፃ መሳሪያዎች፣ የንፅህና ዕቃዎች፣ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች፣ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች፣ ለግብርና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በሃራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Ministry of Revenue of Ethiopia, Mekelle Office

የሐራጅ‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ

  • የተለያዩ የምግብ ነክ ዕቃዎች ፣
  • የህንፃ መሳሪያዎች ፣
  • የንፅህና ዕቃዎች፣
  • የቤትና የቢሮ ዕቃዎች፣
  • የኮንስትራክሽን ዕቃዎች፣
  • ለግብርና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በሃራጅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በዚህም መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

  1. በዘርፉ የፀና ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፍኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ ጋር አያይዞ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ዕለት ይዞ መምጣት ይኖርበታል።
  2. ከላይ በተ/ቁ 1 በተገለፀው ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች ቢኖርም የመነሻ ዋጋቸው ከብር 500ሺ በታች የሆነ ማንኛውም ዕቃ ለመግዛት የሚፈልግ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ አይገደድም አያስፈልግም።
  3. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በመቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በውርስ መጋዘን አስተዳደር ስራ ሂደት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 406 በአካል በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት በአካል በመቅረብ ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ሰነድ መግዛት ይቻላል።
  4. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ለምግብ ነክ ዕቃዎች ብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) ፣ ለአልባሳት፣ ለንጽህና፣ ለኮንስትራክሽን ዕቃዎች ለእያንዳንዳቸው ብር 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ለግብርና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችና ለቤትና ለቢሮ ዕቃዎች ለእያንዳንዳቸው ብር 6,000 (ስድስት ሺህ ) በባንክ በተረጋገጠ CPO በቅ/ጽ/ቤቱ ስም አሰርቶ ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ ጋር በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ሰዓት ይዞው መቅረብ አለባቸው።
  5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በጋዜጣው ከታተመበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር እስከ 7ተኛ ቀን ድረስ ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ የቀረቡ የዕቃዎች ናሙና በቅ/ፅ/ቤቱ ውርስ መጋዘን በአካል በመሄድ መመልከት ይቻላል ።
  6. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ8ተኛ ቀን ሲሆን ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከጠዋቱ 4፡00 (አራት ሰዓት) ጀምሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቅ/ፅ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይካሄዳል።
  7. ከላይ በተራ ቁጥር 7 በተገለፀው ጋዜጣው ከታተመበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር በ8ተኛ የስራ ቀን ሳይሆን ሲቀር ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው መክፈቻ ቀን በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል።
  8. ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊተጫራቾች ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ዋስትናያስያዙት(CPO)ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብላቸው ሲሆን፤ ለተሸናፊ ተጫራቾች ደግሞ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጤት ከተገለጸበት ቀን በ3 የሥራ ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል።
  9. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊዎች አሸናፊ መሆናቸው በደብዳቤ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ5(አምስት) ቀናት ውስጥ ያሸነፈውን ዕቃ ዋጋ ገቢ በማድረግ ዕቃውን መረከብ አለበት።
  10. ከላይ በተቁ 9 በተገለጹት ቀናት ክፍያውን ገቢ ያላደረገ እና ንብረቱን ተረክበው ያልወሰዱ ተጫራቾች ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ያስያዘው ሲፒኦ ለመ/ቤቱ ገቢ ሆኖዕቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል፣
  11. ኮሚሽኑ የተሻለ አመራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፣

መቐለ ትራንስ ኢትዮጵያ ድርጅት ቢሮ ጎን በሚገኘው ዮሃንስ ግደይ ህንፃ ነው። ለበለጠ

መረጃ 251 34 240 7107/251 34 240 8513 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ።

በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo