ለ11ኛ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ለሠራዊት መጠለል ስራ አገልግሎት የሚዉል ማተርያሎች ማለትም አሸዋ ጠጠር እንዲሁም በህንፃ መሰርያ አቅራቢ ድርጅት የሚቀርብ ማተርያሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

11th Regiment Purchasing Desk

ስለሆነም በዚህ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ የሆኑትን ተጫራቾችን ይጋብዛል

ጨረታ ሚቆይበት ከ 29/06/08 እስክ 08/07/2008 ዓ/ም

Â

  1. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ዘዉትር በስራ ሰዓት አዲግራት ለ11 ክጦ ግዥ ዴስክ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 17 ብግምባር በመቅረብ ለጨረታዉ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50 /ኣምሳ ብር/ በመክፈል መዉሰድ የምትችሉ ሲሆን የመወዳደሪያ ሠነዳቸዉ እስክ 2008 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል
  2. ጨረታ ተጫራቾች ዉይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በዕለቱ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ከቀኑ 8:30 ሰዓት ይከፈታል
  3. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
  4. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344450233 በሞቁጥር 0913230390 0914757123 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

Â

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo