በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ የ8ኛ ሜ/ክ/ጦር ጠ/መምሪያ በ2012 በጀት ዓመት ለስራ አገልግሎት የሚውል የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡

Defense Minister North Regiment General Directorate 8th Division

  1.  ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው የጨረታ ዓይነቶች ህጋዊ የታደሰ ን/ፍቃድ ፤ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ፣ የቫት ሰርተፊኬት የአቅራቢነት ሰርተፊኬት እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸውን ያወዳድራል ::
  2. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ የጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፀው መመሪያ መሰረት በባንክ የተረጋገጠ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል :: 
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ የዕቃውን ዓይነት በዋጋ ማቅረቢያው ላይ በግልፅ ያለምንም ስርዝ ድልዝ መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  4. የጨረታ ሰነዱን ከተጫራቾች ዝርዝር መመሪያ ጋር የማይመለስ | 100.00 ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ ዓዲ-ሃገራይ የ8ኛ ሜ/ክ/ጦር ጠ/መምሪያ ግዥ ዴስክ ቢሮ መግዛት ይቻላል፡፡ አሸናፊ ተጫራቾች ውል ሲፈፅሙ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ያሸነፉትን ዕቃ በራሳቸው ወጭ በማጓጓዝና በማራገፍ ዓዲሃገራይ የ8ኛ ሜ/ክ/ጦር ጠ/መምሪያ ግምጃ ቤት ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል ::መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ እንዲሁም 20% ጨምሮ ወይም ቀንሶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው :: ጨረታው መጋቢት21/2012ዓ/ምከጠዋቱ3፡30ተዘግቶ በዕለቱ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የክ/ጦሩ ግዥ ዴስክ በሚያዘጋጀው ቦታ ይከፈታል ::  መረጃ፡በስልክ ቁጥር 0911025079 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ 

በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር ያሰሜን ዕዝ የ8ኛ ሜ/ክ/ጦር ጠ/መምሪያ ዓዲ ሃገራይ 

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo