መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ኮምፒተር ፕሪንተር ዩፒኤስ እና ለተያዩ ሰራቸኞች የስራና ደንብ ልብሶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Alula Abanega Ariport Mekelle

ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉትን መመዘኛዎች የምታማሉ ተወዳዳሪዎች መወዳደር ትችላላቹ

ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

በመንግስት  መ /ቤት በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ

የግብ ከፋይ መለያ ቁጥር  /ቲን/ ያላችሁ

እንዲሁም ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ ከ መቐለ አሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 8 በመቅረብ ከ ታሕሳስ 15 /2008 ዓም ጀምሮ እስከ ታሕሳስ 25 2008 ዓም 4 ፡00 ሰዓት ድረስ ብር 20በመክፈል ለመግዛት በኤረፖርቱ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ዋጋ መቀርቢያ ሰነድ  ማቅረብ እንደምትችሉ እየገለፅን ጨረታዉ ታሕሳስ 25/ 2008 ዓም  4 ፡30 የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል መሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ  0344420327/ 0914705267 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

Sponsors

The ways ideas spread.
Milkta Logo