ዳታቤዝ ኦፊሰር

Tigray Development Association
Description

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲፕሎማ ዲግሪ በኮምፒተር ሳይንስ አይቲ ሌሎች ተመሳሳይ የትምህርት አይነቶች

Desired Skills

 3 /2 በኮምፒተር ፕሮግራመርነት የሰራ

Experience Requirements

ለዲፕሎማ 6 ዓመት

ለዲግሪ 4 ዓመት

 

 

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ

Share this Post:
Backs