ከፍተኛ ሴፍቲ ኦፊሰር

Trans Ethiopia PLC
Description

                       ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ኩባንያችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሞሉ አመልካቾች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል::

የትምህርት ዓይነት/ ሙያ   :        በማስተርስ ዲግሪ የመጀመሪያ ዲግሪ መካኒካል/ አዉቶሞቲቭ እንዲስትሪያል /ኤሌክትሪካል ምህንድስና

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ   : ማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የመጀመሪያ ድግሪ 6 ዓመት አገልግሎት ያለዉ /ያላት

ልዩ ስልጠና:                         እስከ 2 ወር ጥገና ሥራ አመራር የወሰደ

 

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

ስለሆነም መመዘኛዉን ይምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለተከታታይ 10 ይሥራ ቀናት የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ዋና መስራያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት ማመልከት ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

 

Share this Post:
Backs