አውቶ ኤሌክትሪሽያን II

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Description
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ አውቶ ኤሌክትሪሽያን IIደረጃ፡ 10ደመወዝ፡ 5592ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
Educational Requirements
ዲፕሎማ
Desired Skills
- የትምህርት ደረጃ፡ በኤሌክሪካል ኢንጂነሪንግ/በአውቶ ኤሌክትሪሲቲ ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ በተሽከርካሪ ኤሌክትሪክ ላይ የሰራ
Experience Requirements
- የትምህርት ደረጃ፡ በኤሌክሪካል ኢንጂነሪንግ/በአውቶ ኤሌክትሪሲቲ ዲፕሎማ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ፡፡ በተሽከርካሪ ኤሌክትሪክ ላይ የሰራ
1-3 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Share this Post:
Backs