ከፍተኛ የቴክኒካል ክትትልና ግምገማ ባለሙያ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
Description
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ ከፍተኛ የቴክኒካል ክትትልና ግምገማ ባለሙያ- ብዛት፡ 1- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 6914.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡
Educational Requirements
ባችለር
Desired Skills
- ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል መሃንዲስ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት ከምረቃ በኋላ
Experience Requirements
- ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል መሃንዲስ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት ከምረቃ በኋላ
5-10 ዓመት
How to apply
ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
Share this Post:
Backs