ቀለም ቀቢ

በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ
Description
በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ ቀለም ቀቢብዛት፡ 1• ማሳሰቢያ፡
Educational Requirements
ዲፕሎማ
Desired Skills
- ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ ከቴ/ሙያ ኮሌጅ በኮንስትራክሽን ሳይት በዲፕሎማ የተመረቀ 0 ዓመት የስራ ልምድ
Experience Requirements
- ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ ከቴ/ሙያ ኮሌጅ በኮንስትራክሽን ሳይት በዲፕሎማ የተመረቀ 0 ዓመት የስራ ልምድ 0-1 ዓመት
How to apply
ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምዳችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ በመያዝ የኢሚግሪሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ህንፃ ቁጥር 5 ቢሮ ቁጥር 61 በመቅረብ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ደመወዝ በመ/ቤቱ እስኬል መሰረት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ፡ 0913 949190 / 0911 968715በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ
Share this Post:
Backs