ሴክረታሪ

Trans Ethiopia PLC
Description

ትራንስ ኢትዩጰያ ሃላ /የተ /የግ /ማህበር በሴክረታሪ አወዳዲሩ ብኮንትራክት መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲፕሎማ በሴክረታሪ ሳይንስና ኦፊስ ማኔጅመንት የተመረቀ

Desired Skills

ዲፕሎማ በሴክረታሪ ሳይንስና ኦፊስ ማኔጅመንት የተመረቀ

Experience Requirements

4 ዓመት በሙያዉ የሰራ

How to apply

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ ተወዳደሪዎች ማስረጃችሁን በመያዝ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ መቀሌ ዋና ፅ/ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና መምሪያ እንድትመዘገቡ ይጋበዛል

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344 40 81 43

Share this Post:
Backs