ጀማሪ ፋሲሊቲ ቴክኒሻን

Alula Abanega Ariport Mekelle
Description

መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ

Educational Requirements

ደረጃ IV ዲፕለማ

Desired Skills

ከታወቀ ኮሌጅ / የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅÂ በኤሌክትሪሲቲ / በኤሌክትሮኒክስ/Â በኤሌክትሮ ሜካኒካል በተመሳሳይ ሙያ

Experience Requirements

የ 0Â አመት የስራ ልምድÂ

How to apply

ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ

Share this Post:
Backs