በፍልሰት እና ልማት/Migration and Development /2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያለው/ያላት

Mekelle University
Description

ክፍት የስራ መደብ ማስታወቅያ ለ2ኛ ግዜ የወጣ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ከዚህ በታች የተገለፀው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾች አወዳድሮ ለስነህዝብ ጥናት ተቋም መቅጠር ይፈልጋል ፡፡

ደረጃ

ሌክቸረር እና ከዚያ በላይ

 

   
Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply
  • የስራ ቦታ ፣መቐለ ዩኒቨርስቲ

  • የምዝገባ ቀን ፣ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ አስር ተከታታይ የስራ ቀናት በሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሪክተር ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-306 ወይም e-mail mulugeta taddesse@gmail orabrha1972@yahoo.com ማመለከት የምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን፡፡

ማሳሰብያ፣ አመልካቾች የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡

መቐለ ዩኒቨርስቲ

Share this Post:
Backs