አካዉንታንት ክለርክ

Defence Construction Enterprise
Description

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተ ክፍት የሥራ ቦታ መደቦች መስፈርቱን የሚያማላ አመልካች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲፕሎማ 10+3

10+2 ቴክኒክና ቦኬሽናል ዲፕሎማÂ

Desired Skills
  • ኣካዉንታንት
  • የኮምፒተር እዉቀት ያላዉ
Experience Requirements

2-3 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

How to apply
  • ይህንን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 03/08/2008 ዓ/ም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜ ጨምሮ መቀሌ ሆስፒታል አወዳድሮ ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
  • ተጨማሪ ማብራሪያ: የምዝገባ ቦታ አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል
  • ስልክ ቁጥር : 0914730813
Share this Post:
Backs