Mekelle University

Description

መቐለ ዩኒቨርሲቲ  ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታኝ ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚዉ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

MSc in Food science and technology and related field

Desired Skills

MSc

Experience Requirements

0

How to apply

ኣማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2. 75 ከዛ በላይ

የስራ ቦታ ፡መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ

አማልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛ ል ይምትሉት መረጃ ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር  21 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን