Libanos Information Technology College

Description

ሊባኖስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ኵሓ ካምፓስ በከፈተዉ አዲስ ቅርንጫፍፍ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ ዓይነቶች

Educational Requirements

  • ደረጃ 4
  • ዲግሪ

Desired Skills

  • በኣካዉንቲንግ ደረጃ 4ተ የተመረቀ ሲኦሲ ያለፈ
  • በአካዉንቲንግ ዲግሪ ሲኦሲ ያለፈ

Experience Requirements

How to apply

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች

  • ሲቪ/CV : የስራ ማመልከቻ
  • የትምህርት ማስረጃ ኮፒ ና ኦርጂናል
  • የሲኦሲ ብቃት ማረጋገጫ ኮፒ ና ኦርጂናል
  • የስራ ልምድ ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ና ኦርጂናል

የምዝገባ ቦታ መቐለ ዳሽን ባንክ ጁብሩክ ቅርንጫፍ አረጋዊ ሃይሉ ህንፃ በስተጀርባ ኦሮምያ ባንክ

ህንፃ ወዲ መሸሻ ወረድ ብሎ ለበለጠ መረጃ 0914758621