Trans Ethiopia PLC

Description

                   ክፍት  የሥራ  ቦታ  ማስታወቂያ
ኩባንያችን  ከዚህ  በታች  የተዘረዘሩትን  ተፈላጊ የችሎታ  መስፈርቶች የሚያሞሉ  አመልካቾች አወዳድሮ  ብቃት  ያለዉ  ባለሙያ ያለዉ ባለሙያ  መቅጠር  ይፈልጋል::

የትምህርት ዓይነት/ ሙያ :  ማኔጅመንት ማስተርስ ዲግሪ/ የመጀመሪያ ድግሪ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ :    ማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የመጀመሪያ ድግሪ 6 ዓመት አገልግሎት ያለዉ /ያላት

ተፈላጊ የብቃት መግለጫ: ይምርምር ስርፀት ችሎታ የዳሰሳ ጥናትና የመረጃ ትንተና ክህሎት የደንበኛ አገልግሎት ክህሎት በቡዱን የመሥራት ብቃት አፈፃፀም ሪፖርት አቀራረብ ዕዉቀትና ልምድ በስልጠና ልማት ዙሪያ በቂ ልምድ መመሪዎች ማዘጋጀት በበሰዉ ሃብት ልማት ላይ የክሀሎት ማጎልበቻ ስልጠና የወሰደና በቂ እውቀት ያለዉ /ያላት

Educational Requirements

Desired Skills

Experience Requirements

How to apply

ስለሆነም መመዘኛዉን ይምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለተከታታይ 10 ይሥራ ቀናት የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ዋና መስራያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት ማመልከት ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::