Mekelle University

Description

መቐለ ዩኒቨርስቲ ለአየር ንብረትና ህብረተሰብ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ላለው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ 

የት/ት ደረጃ

  • MA in Climate and Society or MSC IN Climate and Society Specialization in Climate Affairs and related fields

ደረጃ

  • ሌክቸረር

ተፈላጊ ችሎታ

  • በማስተማርና በምርምር የሰራ ይመረጣል

  • የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር ልምድ ያለው /ያላት/

Educational Requirements

Desired Skills

Experience Requirements

How to apply

ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች ባለው E-mail Address abrha1972@yahoo.comወይም በሰው ሃብት ሰራ አመራር ዳይሪክተር ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-306 በአካል በመቅረብ ኦርጅናል ደኩመንት ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመላክ መመዝገብ ይቻላል ፡፡ 

N.B ለመጀመሪያ ዲግሪ እና የማስትሬት ዲግሪ አማካይ ውጤት ለወንድ 2.75 እና ከዚያ በላይ ሁኖ ለሴት አመልካቾች 2.5 እና ከዚህ በላይ ፡፡