Mekelle University

Description

                                 ክፍት የስራ ማስታወቂያ

መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

Required area field of Specialization :  Animal Production

Education:    PhD

Experience :    1 year and Above 

 

 

Educational Requirements

Desired Skills

Experience Requirements

How to apply

salary : በድርጅቱ ስኬል

ፆታ : አይለይም

አማክይ ዉጤት : ለወንድ 2.75   ለሴት   2.50 እና ከዛ በላይ

አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛል የምትሉትን መረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ዪኒቨርስቲ ህፀተ - ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን ::