ETHIOPIAN ELECTRIC POWER TIGRAY REGION UEAP OFFICE

Description

በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ

በኢትዩጽያ ኤሌክትሪክ ሃይል የትግራይ ክልል አገር አቀፍ ኤሌክትሪክ ኣቅርቦት ፕሮጀክት ቢሮ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኞችን ኣወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል::

ተፈላጊ የት/ት ደረጃ            

የመጀመሪያ ዲግሪ ቢዝነስ ማነጅመንት የተመረቀች ፐርቸዚንግ ሳፕላይ ማነጅመንት የተመረቀ/ች

ተፈላጊ የስራ ልምድ           2 /ሁለት/ አመት በአድሚኒስትሬቲቭ የሰራ/ች


 

Educational Requirements

Desired Skills

Experience Requirements

How to apply

በመሆኑም በወጣዉ ክፍት የስራ መደብ መሰረት መስፈርቱን የምታሞሉ ኣመልካቾች ያላችሁን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦርጅናል ፎቶ ኮፒ በመያዝ የፕሮጆክቱ ዋና ቢሮ በሚገኝበት በመቐለ ከተማ ቀበሌ 11 ጨርቆስ ዳዊት ህንፃ ማርያም ቤተክርስቲያን ኣጠገብ በሚገኝዉ ቢሮ እንድትመዘገቡ እያሳሰበ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 ኣምስት የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የፈተና ጊዜ ወደፊት በማስታወቂያ ይምናሳዉቃቹ መሆኑን እንገልፃለን::