አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንት

Description

አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሰርቬየር- ብዛት፡ 4- የስራ ቦታ፡ በአዲስ አበባ ቅ/ቤት እና ፕሮጀክት ሳይት- ደመወዝ፡ በስምምነት• ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትን የትምህርት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ እና የስራ ልምድ የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ የምታመለክቱበትን የስራ መደብ የሚጠቅስ ማመልከቻ ደብዳቤ ጋር በማያያዝ ቦሌ አለም ሲኒማ በስተጀርባ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮአችን እስከ ህዳር 15 ቀን 2011 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በተጨማሪም በኢሜል አድራሻችን በኩል ሙሉ ማስረጃችሁን በማያያዝ በ alasabethiopia@gmail.com ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ 0116 263016 መደወል ይቻላል፡፡

Educational Requirements

ዲፕሎማ

Desired Skills

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በሰርቬይንግ በዲፕሎማ የተመረቀ እና በመንገድ ፕሮጀክት ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው፡፡

Experience Requirements

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በሰርቬይንግ በዲፕሎማ የተመረቀ እና በመንገድ ፕሮጀክት ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው፡፡
3-5 ዓመት

How to apply