አደራ ህክምና ማዕከል

Description

አደራ ህክምና ማዕከልክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ጥበቃ• ደመወዝ፡ በስምምነት• የመመዝገቢያ ጊዜ፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት• የመመዝገቢያና የስራ ቦታ አደራ ህክምና ማእከል ቦሌ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ጀርባ• ስልክ፡ 0115-574173 / 0911-049346

Educational Requirements

ሌላ

Desired Skills

- የትምህርት ደረጃ፡ 6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ በውትድርና ሙያ ስልጠና የወሰደ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው

Experience Requirements

- የትምህርት ደረጃ፡ 6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ በውትድርና ሙያ ስልጠና የወሰደ
- የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው
1-3 ዓመት

How to apply