በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ

Description

በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ የእቃ ግምጃ ቤት ሰራተኛብዛት፡ 3• ማሳሰቢያ፡

Educational Requirements

ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ

Desired Skills

- ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 4 ዓመት የስራ ልምድ ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 2 ዓመት የስራ ልምድ

Experience Requirements

- ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 4 ዓመት የስራ ልምድ ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 2 ዓመት የስራ ልምድ 3-5 ዓመት

How to apply

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምዳችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ በመያዝ የኢሚግሪሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ህንፃ ቁጥር 5 ቢሮ ቁጥር 61 በመቅረብ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ደመወዝ በመ/ቤቱ እስኬል መሰረት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ፡ 0913 949190 / 0911 968715በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ