Mekelle University

Description

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕረሄንስ ስፔሻላዝድ ሆስፒታል ለግል ህክምና ሰራተኞች በየ3ወሩ የሚታደሰ ኮንትርክት ሰራተኖች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲግሪ

Desired Skills

ኣከዉንቲንግÂ

Experience Requirements

0 ዓመት

How to apply

በዚህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሎት 05 ተካታታ የስራ ቀናት ስአፈላጊዉን ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በዓይደር ሪፊራ ሆስፒታል ቢሮ ቁጥር 46 በሰዉ ሃይል አስተዳደር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን