Alula Abanega Ariport Mekelle

Description

መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ

Educational Requirements

ደረጃ IV ዲፕለማ

Desired Skills

ከታወቀ ኮሌጅ / የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅÂ በኤሌክትሪሲቲ / በኤሌክትሮኒክስ/Â በኤሌክትሮ ሜካኒካል በተመሳሳይ ሙያ

Experience Requirements

የ 0Â አመት የስራ ልምድÂ

How to apply

ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ