Ethiopian Institution of the Ombudsman

Description

የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም መቀለ ቅርንጫፍ ቀጥሎ ለተመለከተዉ ክፍት ቦታዎች አወዳድሮ መቅጥር ይፈልጋል

Educational Requirements

የቴክኒክ ሞያ ዲፕሎማ

ኮሌጅ ዲፕሎማ

Desired Skills

የቴክኒክ ሞያ ዲፕሎማ

ኮሌጅ ዲፕሎማ

Experience Requirements

የቴክኒክ ሞያ ዲፕሎማ 9

ኮሌጅ ዲፕሎማ 7

How to apply

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 የስራ ቀናት ማመልከቻና ማስረጃዎቻቹህን ይዛቹሁ በቅ/ፅ/ቤታችን ቁጥር 17 በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ምዝገባ የመሚካሄድበት ከ19 /12 /2008 ዓም እስከ 25/ 12 /2008 ዓም