Defense construction enterprise Mekelle referral hospital project

Description

ድርጅተችን የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከቱት የስራ ቦታ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟላ አመልካች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲግሪ

Desired Skills

በኤሌክትሪሻን የተመረቀ Â Â

Experience Requirements

1 ዓመት አግባብ ያለዉ /ያላት የስራ ልምድÂ

How to apply

  • ተጨማሪ ማብራርያÂ የመዝገበ ቦታ አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት የሚገኘዉ የመከላኪያ ሪፈራል ሆስፒታል
  • ስልክ ቁጥር 0914 73 08 13