Defence Construction Enterprise

Description

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተ ክፍት የሥራ ቦታ መደቦች መስፈርቱን የሚያማላ አመልካች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲፕሎማ 10+3

10+2 ቴክኒክና ቦኬሽናል ዲፕሎማÂ

Desired Skills

  • ኣካዉንታንት
  • የኮምፒተር እዉቀት ያላዉ

Experience Requirements

2-3 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

How to apply

  • ይህንን መስፈርት የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 03/08/2008 ዓ/ም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜ ጨምሮ መቀሌ ሆስፒታል አወዳድሮ ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
  • ተጨማሪ ማብራሪያ: የምዝገባ ቦታ አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል
  • ስልክ ቁጥር : 0914730813